የእስልምና የሕግ ሥርዓት፣ የፊቅህ መርሆች፣ ኡሱል አል-ፊቅህ፣ የዒባዳት፣ የሙዓመላት፣ የቤተሰብ ሕግ፣ የወንጀል ሕግ እና ዘመናዊ የፊቅህ ጉዳዮችን በሸሪዓ መሠረት ያጠናሉ።

    ሰፊነቱ ነጃ በሻፊዒ መዝሀብ መሰረት የተዘጋጀ የፊቅህ መሰረታዊ ኮርስ ሲሆን የጥሃራ፣ የሶላት፣ የፆም፣ የዘካ እና ሌሎች የኢባዳ ሕጎችን በቀላልና በሥርዓት ያስተምራል።

    ይህ ኮርስ በሸይኽ ሰይድ ሳቢቅ የተዘጋጀውን «ፊቅህ አስ-ሱና» በመከተል የዒባዳትና የሙዓመላት ሕጎችን ከቁርአንና ከሱና ማስረጃዎች ጋር በቀላልና በተደራጀ መልኩ ያስተምራል።